28/06/2026
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመረቀ።
ዩኒቨርሲቲው ለ76ኛው ዙር ያስተማራቸውን 3 ሺህ 542 ተማሪዎቸን በመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2 ሺህ 241 ተማሪዎቸን በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም 377 ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎቹ መካከል 2 ሺህ 646 ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል።
በምርቃት መርሀ ግብሩ እንደተጠቀሰው በቅርቡ በተሰጠው ሀገራዊ የመውጫ ፈተና ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 3 ሺህ 960 ተማሪዎች ውስጥ 91 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸውን እና በ18 የትምህርት ፕሮግራሞች ደግሞ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ማለፋቸው ተገልጿል።አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመረቀ።
ዩኒቨርሲቲው ለ76ኛው ዙር ያስተማራቸውን 3 ሺህ 542 ተማሪዎቸን በመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2 ሺህ 241 ተማሪዎቸን በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም 377 ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎቹ መካከል 2 ሺህ 646 ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል።
በምርቃት መርሀ ግብሩ እንደተጠቀሰው በቅርቡ በተሰጠው ሀገራዊ የመውጫ ፈተና ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 3 ሺህ 960 ተማሪዎች ውስጥ 91 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸውን እና በ18 የትምህርት ፕሮግራሞች ደግሞ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ማለፋቸው ተገልጿል።