BekiHomes -Alfa properties

BekiHomes -Alfa properties Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from BekiHomes -Alfa properties, Estate agent, Addis Ababa.

I'm Senior Real Estate sales consultant specializing in helping clients find the right homes and investment opportunities that fit their needs budget.
አድራሻ
ካዛንቺስ ቅዱስ ፕላዛ
7ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁ.20
☎️+251903 41- 11- 41

11/07/2026

# Real Estate

29/06/2026

📍እጅግ በደመቀቺው በቦሌ አትላስ-95% ያለቀ!
በ 35% ቅድመ ክፍያ -እንደሚከፍሉት መጠን አሪፍ ቅናሾችን አዘጋጅተናል!
ይፍጠኑ ለሳይት ጉብኝት ቀጠሮ

☎️ 0903 41 11 41

🏠 ባለ1 መኝታ
81.53 ካሬ
🏠 ባለ2 መኝታ
131.15 እና 134.6
🏠 ባለ3 መኝታ
185.17 ካሬ

📍 #2 ፍሬንድሺፕ ፓርክ ፊት ለፊት
🏠ባለ 1 መኝታ
74. 52 ካሬ

🏠ባለ 2 መኝታ
134.28 ካሬ

🏠ባለ 3 መኝታ
224.4 ካሬ
250.24 ካሬ

🏠ባለ 4 መኝታ +1 የረዳት ክፍል
291.6 ካሬ
Amenities
👉በቂ የመኪና ማቆሚያ
👉 አሳንሮች
👉 የኤሌክትሪክ ጀኔሬተር
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 የደህንነት ካሜራ በሁሉም ፍሎሮች ላይ
👉 የጋራ ቴራስ
👉 ዘመናዊ የቆሻሻ ማስወገጃ

📍አድራሻ : ካዛንቺስ ቅዱስ ኮምፕሌክስ
7ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 20
☎️ 0903 41- 11 - 41

10/06/2026

08/06/2026

30/05/2026

100% የተጠናቀቀ ዘመናዊ አፓርትመንት
📍 ቡልጋሪያ

👉 2B+G+16+ቴራስ
👉 በእያንዳንዱ ፎቅ 3 ዩኒቶች

🏠 ባለ 2 መኝታ
✔ 143 ካሬ ሜትር
✔ 147 ካሬ ሜትር

🏠 ባለ 3 መኝታ
✔ 275 ካሬ ሜትር
✔ 3 መታጠቢያ ቤት
✔ 1 የሰራተኛ ክፍል
✔ 1 ስቶር
✔ 2 ዘመናዊ ኩሽና (Open & Closed)

💳 50% ቅድመ ክፍያ
📅 ቀሪ ክፍያ በ6 ወር

📞 ያነጋግሩን
090 341 1141

28/05/2026


-ዋጋ በካሬ 99,378 ብር
116 ካሬ -2 መኝታ ቤት
159 ካሬ -3 መኝታ ቤት

21/05/2026

ቡልጋሪያ አፍሪካ ህብረት ጋ
🏠🏠100% ያለቀ ቅንጡ አፓርትመንት

3 ቤት በወለል
143 ካሬ
275 ካሬ
አሁኑ አሁኑኑ ይደወሉ 👇👇👇
☎️0903 41 11 41

በአገራችን ኢትዮጵያ መሬት የግል እንደ ነበር የሚያሳዩ የተለያዩ ማሰረጃ ሰነዶች አሉ።          በርካታ ምሁራን ከሚጠቀሱት ሰነድ መካከል የአፄ ላሊበላ ዜና መዋዕል አንዱ ነው። በዚህ ዜ...
14/05/2026

በአገራችን ኢትዮጵያ መሬት የግል እንደ ነበር የሚያሳዩ የተለያዩ ማሰረጃ ሰነዶች አሉ።
በርካታ ምሁራን ከሚጠቀሱት ሰነድ መካከል የአፄ ላሊበላ ዜና መዋዕል አንዱ ነው። በዚህ ዜና መዋዕል ውስጥ ንጉሱ ላሊበላ በደብረ ሮሃ የሚገኘውን አሰራ አንዱን ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ያነፁበት መሬቱን በግዥ ከገዙ በኋላ መሆኑ ተጠቅሷል::
የአገራችን ከተሞች የተቋቋሙት በነገስታቱ ይሁንታ ነው። የሚስፍሩበት መሬት ከንጉሱ ለመኳንንቱ የሚሰጥ ሲሆን በተመሳሳይ መኳንንቱ ለበታቾቻቸው ማደሪያ ቦታ ይሰጣሉ:: የግል ንብረትነቱን ያፀናሉ።
ከከተማ መስፋፋት ጋር የተያያዘ ሰፊ ታሪክ ያላቸው አጼ ሚኒሊክ በስልጣን ዘመናቸው አዲስ አበባን ጨምሮ በከተሞች ላይ ዜጋው ቤት የመገንባት ፍላጎቱን ለማሟላት መሬት የግሉ የሚያደርግበት አዋጅ አስነግረዋል::

አዋጃቸው :_
"እኔ ዳግማዊ ሚኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ለአገሬ ሰዎችና በተለይ ላዘዝኩላቸው እንግዶች መሬት እንዲገዙ በአዲስ አበባ ከተማ ፈቅጃለሁ" በማለት የከተማ መሬት በግል የሚሸጥ መሆኑን አሳውቀዋል::

በወቅቱ የአዲስ አበባ ነዋሪ የመሬት አስተዳደር አዋጁን እንዲያውቀው በግልፅ በአደባባይ ላይ መለጠፉን ሰነዶች ያስረዳሉ ::
መንግሥት መሬት ሲሸጥ ገዥው በአንድ ጊዜ እንዲከፍል አይገደድም በተራዘመ ክፍያ በ30 ዓመት ከፍሎ መጨረስ እንዲችል ተደርጎ ነበር። ካልከፈል የሚነጠቅ ሲሆን የመሬቶቹን ዋጋ የሚያወጣው መንግስት ነበር።
ከመንግስት መሬት የገዛ ኢትዮጵያዊ ዕዳውን ከከፈለ በቦታው በከፊል ሆነ ሙሉ ለሙሉ መሸጥ፣ መበደር፣ እና ማውረስ ይችላል። ነገር ግን አዋጁ ከመንግስት የተገዛ መሬት አትርፎ የሸጠ ዜጋ ከትርፉ ሲሶውን ለመንግስት ትርፍ ማጋራት እንደሚገባው አዋጁ ይደነግጋል።
የአሁኑንን የመሬት አሰተዳዳር ህግ ከድሮው ጋር ሲነፃፀር የተሻለው የትኛው ነው?

ምንጭ ከአነበብኩት!

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when BekiHomes -Alfa properties posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category