Bilal Temir properties

Bilal Temir properties ቴምር ፕሮፐርቲስ በ አዲስ አበባ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ግንባታ እያካሄደ ይገኛል
በሳር ቤት
በአያት
በፒያሳ
በገላን


ይደውሉልን 0908089808

Bilal, [Feb 17, 2026 at 14:20]በማይታመን ዋጋ ቡልጋሪያ አፍሪካ ህብረት ጋ Bilal, [Feb 17, 2026 at 14:20]ሙሉ ክፍያ ለሚከፍሉ በ30% ቅናሽባለ 1መኝታ 4.1...
17/02/2026

Bilal, [Feb 17, 2026 at 14:20]
በማይታመን ዋጋ
ቡልጋሪያ አፍሪካ ህብረት ጋ
Bilal, [Feb 17, 2026 at 14:20]
ሙሉ ክፍያ ለሚከፍሉ በ30% ቅናሽ
ባለ 1መኝታ 4.1 ሚልዮን
ባለ 2 መኝታ 6.5 ሚልዮን
ባለ 3 መኝታ 8.6 ሚልዮን
Bilal, [Feb 17, 2026 at 14:20]
ረጋ ብለው ለሚከፍሉ ከ 1.4 ሚልዮን 20% ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
በ 0908-08-98-08 ይደውሉ

01/02/2026

ድርጅታችን ባለፉት 8 አመታት 7 ሳይቶችን አስረክቦ አሁንም ሌሎችን ሳይቶች በግንባታ ላይ ይገኛል

በ አዋሬ (ቤተመንግሥት ጀርባ )

ባለ 1 እና ባለ 3 መኝታ
በ20% ቅድመ ክፍያ

በፒያሳ (ሊሴ ትምህርት ቤት ጀርባ
ባለ 2 እና 3 መኝታ
በ 10% ቅድመ ክፍያ

ሳርቤት መሀል ከተማ
ባለ 3 መኝታ ቤቶች
በ 20% ቅድመ ክፍያ

በ አያት
ባለ 3መኝታ ቤቶችን
በ 10%
በሌላ በሉል በመሀል ቦሌ ቡልቡላ ላይ በፍሎር አንድ ቤተሰብ የሚኖርባቸው ባለ ሁለትና ባለ ሶስት መኝታ ቤቶች

በ ኢትዮ ሪልእስቴት አዋርድ በተመጣጣኝ ዋጋ ገንብቶ በማስረከብ የተሸለመው ድርጅታችን

አሁንም ከፍተኛ ቅናሽ ይዞ እየጠበቆ ነው ታዲያ ምን ይጠብቃሉ

100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ

በተጨማሪም ከ15 እስከ 25% ቅናሽ ከሚከፍሉት ላይ ያገኛሉ

ለመረጃ ወይም ለሳይት ጉብኝት
+251908089808
ይደውሉ

ለወዳጅውዎም ያጋሩ

18/12/2025

16/12/2025
09/12/2025

ሲልክ ሮድ ሆስፒታል ጎን

05/12/2025

5 ሚልዮን ብር ያትርፉ በሳርቤት ሲልክሮድ ሆስፒታል ፊት ለፊት ድርጅታችን ቴምር ሪልእስቴት ከሚያስገነባቸው ቤቶች የ35% ቅናሽ አድርጎዋል በዚህም በ13 ሚልዮን ብር የሚሸጠውን ባለ 3 መኝታ በ አጭር ጊዜ ቅናሽ 8.5 ሚልዮን ብር ሙሉ ክፍያ ለሚከፍሉ እየተሸጠ ይገኛል እርሶም ይህ እድል ሳያልፍ
ይጠቀሙ ተመሳሳይ ቅናሽ የተደረገባቸውን ቤቶች
በአያት
በአዋሬ
በፒያሳ
በሱማሌ ተራ
እንዲሁም ሱቆችን በ ገላንና ፒያሳ ያገኛሉ ይደውሉ 0908089808

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 150 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል!ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 5,141 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃምሳ (150) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡...
04/06/2020

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 150 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል!

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 5,141 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃምሳ (150) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1,636 ደርሷል፡፡

ቫይረሱ የተገኘባቸው 94 ወንድ እና 56 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ3 እስከ 72 ዓመት ውስጥ ይገኛል። በዜግነት 147 ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ሶስቱ (3) የውጭ ዜጎች ናቸው።

ቫይረሱ የተገኘባቸው 123 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 1 ሰው ከአፋር ክልል፣ 2 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣ 3 ሰዎች ከደቡብ ክልል፣ 2 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ 13 ሰዎች ከአማራ ክልል እና 6 ሰዎች ከሶማሌ ክልል ናቸው።

ተጨማሪ መረጃ ፦

በትላንትናው አራት (4) ሰዎች ከአዲስ አበባ ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 250 ደርሰዋል።

በኢትዮጵያ የሟቾች ቁጥር 17 ደረሰ!ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የሶስት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል።የመጀመሪያዋ የ71 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ፣ ሁለተኛ የ46 ዓመት ወንድ የኦሮሚ...
03/06/2020

በኢትዮጵያ የሟቾች ቁጥር 17 ደረሰ!

ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የሶስት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል።

የመጀመሪያዋ የ71 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ፣ ሁለተኛ የ46 ዓመት ወንድ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪ እና ሶስተኛ የ40 ዓመት ወንድ የደቡብ ክልል ነዋሪ ናቸው።

የመጀመሪያዋ ግለሰብ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ የቆዩ ሲሆኑ ሁለቱ ህይወታቸው አልፎ ለአስክሬን ምርመራ በሆስፒተል በተደረገ ምርመራ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።

በአጠቀላይ በሀገራችን የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር አስራ ሰባት (17) ደርሷል።

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bilal Temir properties posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category