12/08/2026
📍 ልዩ የመኖሪያ እና የኢንቨስትመንት እድል በብስራተ ገብርኤል!
በአዲስ አበባ ተመራጭ በሆነው የዲፕሎማቲክ ሰፈር—በደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ አቅራቢያ—65% ግንባታቸው የተጠናቀቁ ጥራት ያላቸው አፓርታማዎችን በ30% ቅድመ ክፍያ ብቻ ያስይዙ! ቀሪውን በ1 ዓመት ከ 6 ወር (18 ወራት) ተረጋግተው ይክፈሉ።
📍 ቦታ፡ ብስራተ ገብርኤል (ከደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ አጠገብ)
🏗️ የግንባታ ደረጃ፡ 65% የተጠናቀቀ (በ 1 ዓመት ውስጥ የሚረከቡት)
📐 የቤቶች ዓይነት እና የክፍያ ዝርዝር
🏘️ ባለ 1 መኝታ (68.5 ካሬ)
ጠቅላላ ዋጋ፡ 8,220,000 ብር
30% ቅድመየክፍያ 2,466,000 ብር
⚡ 100% ሙሉ ለከፈለ ልዩ ቅናሽ፡ 6,850,000 ብር
🏘️ ባለ 2 መኝታ (132.5 ካሬ)
ጠቅላላ ዋጋ፡ 15,900,000 ብር
30% ቅድመ ክፍያ፡ 3,180,000 ብር
⚡ 100% ሙሉ ለከፈለ ልዩ ቅናሽ፡ 13,250,000 ብር
🏘️ ባለ 3 መኝታ (203.57 ካሬ)
ጠቅላላ ዋጋ፡ 24,428,400 ብር
30% ቅድመ ክፍያ፡ 4,885,680 ብር
⚡ 100% ሙሉ ለከፈለ ልዩ ቅናሽ፡ 20,357,000 ብር
💡 እንደ ቅድመ ክፍያው መጠን የሚደረግ የካሬ ቅናሽ
👉 30% ለሚከፍሉ፡ በካሬ 120,000 ብር
👉 50% ለሚከፍሉ፡ በካሬ 110,000 ብር
👉 100% ሙሉ ለሚከፍሉ፡ በካሬ 100,000 ብር ብቻ!
✨ ሳይቱ የሚያሟላቸው የቤት ውስጥ እና የአካባቢ አገልግሎች
🛡️ አስተማማኝ የዲፕሎማቲክ ሰፈር | 🚗 በቂ የፓርኪንግ ቦታ | 📹 የደህንነት ካሜራ (CCTV) | 🛗 ዘመናዊ ሊፍት | ⚡ ተጠባባቂ ጀነሬተር | 💧 የከርሰ ምድር ውሃ | 📡 ማስተር አንቴና እና ኢንተርኮም | 🔥 ፋየር አላርም | 🧹 የቆሻሻ ማስወገጃ ሲስተም
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን፤ ቦታውን በአካል ጎብኝተው ይምረጡ!
📱 ስልክ፡ [0911778744]