Abel lodoqiya

Abel lodoqiya Take your dream house
(1)

14/07/2026

☎️09-27-83-79-12

14/07/2026

📱09 27 83 79 12
#አፓርትመንት

13/07/2026

09 27 83 79 12
#አፓርትመንት

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንኮች የብድር ገደብን ሙሉ በሙሉ አነሳ።👉 ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሬ ግኝት ላይ ለባንኮች እንዲሸጡ የሚያስገድደው የውጭ ምንዛሬ ድርሻ ከነበረበት 50 በመቶ...
13/07/2026

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንኮች የብድር ገደብን ሙሉ በሙሉ አነሳ።

👉 ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሬ ግኝት ላይ ለባንኮች እንዲሸጡ የሚያስገድደው የውጭ ምንዛሬ ድርሻ ከነበረበት 50 በመቶ ወደ 30 በመቶ ዝቅ እንዲል ተደርጓል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው 7ኛ ስብሰባው፣ የተለያዩ የፖሊሲ ምክረ ሃሳቦችን አቅርቦ ማጸደቁን አሳውቋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠርና ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ ያለመ አዳዲስና ወሳኝ የፖሊሲ ውሳኔዎችን ማሳለፉን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቋል።

ኮሚቴው ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ በሀገር ውስጥ ምርቶች ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ ተጠናክሮ እንዲቀጥል መወሰኑን ገልጿል።

እስካሁን ባንኮች በሚሰጡት ብድር ላይ ተጥሎ የነበረው ቀጥተኛ የብድር ዕድገት ገደብ ሙሉ በሙሉ እንዲነሳ ተወስኗል።

በባንኮች ላይ የብድር ገደብ ውሳኔ ተጥሎ የነበረው ኢኮኖሚው በወለድ ምጣኔ ላይ ወደተመሠረተ የገንዘብ ፖሊሲ ሥርዓት እስኪሸጋገር እንደነበር በማስታወስ ውሳኔው ግቡን መምታቱን ጠቅሷል።

የብድር ገደብ መነሳቱን ጥብቅ የሆነ የፖሊሲ እርምጃ በማስፈለጉ ፣ ብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ወለድ ምጣኔውን በ1.0 በመቶ በማሳደግ ከነበረበት 15 በመቶ ወደ 16 በመቶ ከፍ እንዲል ወስኗል።

የወጪ ንግድ ተወዳዳሪነትን ለመጨመርና በገበያው ላይ እምነት ለመገንባት፣ ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሬ ግኝት ላይ ለባንኮች እንዲሸጡ የሚደረገው የውጭ ምንዛሬ ድርሻ ከነበረበት 50 በመቶ ወደ 30 በመቶ ዝቅ እንዲል ተደርጓል።

ይህም ላኪዎች ካገኙት የውጭ ምንዛሬ 70 በመቶውን እንዲጠቀሙ ዕድል ይሰጣል።

ከአስመጪዎች ጋር የተያያዙ ወጪዎችን ለመቀነስና የዋጋ ንረትን ለመግታት፣ ብሔራዊ ባንክ በውጭ ምንዛሬ ግብይት ላይ የሚወስደው የ2.5 በመቶ ኮሚሽን ወደ 1.5 በመቶ እንዲቀንስ ተወስኗል።

የብድር መስፋፋት በዋጋ ንረት ላይ አሉታዊ ጫና እንዳያሳድር፣ ብሔራዊ ባንክ የባንኮችን የብድርና ቁጠባ ጥምርታ (loan-to-deposit ratio) መሠረት ያደረገ የተለየ የመጠባበቂያ ተቀማጭ ሥርዓት ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታውቋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሃምሌ 6 ቀን 2018 ዓ/ም

13/07/2026

🚩ቤት እደዳቦ እረከሰ
09 27 83 79 12
#አፓርትመንት

13/07/2026

📱09 27 83 79 12
#አፓርትመንት

Address

Addis Ababa
1000

Telephone

+251927837912

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abel lodoqiya posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Abel lodoqiya:

Shortcuts

Share

Category