26/07/2026
የአፋልጉኝ ተማጽኖ – እባካችሁ ተባበሩን
ማስተዋል መልሰው አጥናፉ (በቅጽል ስሟ ሚሚ) ትባላለች። ትንሽ የአዕምሮ ሕመም አለባት።
በ2018 ዓ.ም. ሐምሌ 14 ጠዋት እንደተለመደው በአራብሳ የሚገኘውን አቡዬ ቤተክርስቲያን ለመሳለም ከቤቷ ወጥታ ከዚያ በኋላ አልተመለሰችም።
በዕለቱ የለበሰችው፦
- ሙሉ ነጭ ቀሚስ
- ነጭ ነጠላ
- ነጭ ሲሊፐር ጫማ
የጠፋችበት አካባቢ አራብሳ ቢሆንም፣ በየትኛውም አካባቢ ካያችኋት እባካችሁ በፍጥነት ለቤተሰቧ ያሳውቁ። የእናንተ አንድ መረጃ ቤተሰቧን ከከባድ ጭንቀት ሊያድን ይችላል።
የመገናኛ ስልክ ቁጥሮች
- 📞 0935 164242 – ሜሮን መልሰው (እህት)
- 📞 0920 427395 – ሸዊት (እህት)
- 📞 0913 282943 – አቶ መልሰው አጥናፉ (አባት)
እባካችሁ ይህን መረጃ በማጋራት ተባበሩ። አንድ ሼር ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ ሊሆን ይችላል። 🙏