10/07/2025
ቅናሹ ሊያበቃ ነው! በካዛንችስ ኡራኤል አደባባይ ከዲል ኦፓል ሆቴል ወይም ባንቢስ ሱፐርማርኬት ፊት ለፊት እጅግ ዘመናዊ እና ቅንጡ አፓርትመንቶችን በ10% ቅድመ ክፍያ ማለትም ከ1.2 ሚሊዮን ብር ጀምሮ ለሽያጭ አቅርበናል ::
2 መኝታ ፡ 115ካሬ - 149ካሬ
3 መኝታ ፡ 137ካሬ - 159ካሬ
ሁሉም ቤቶች በከፍተኛ ደረጃ የሚገነብ ስለሆኑ መንፈሶን የሚያድሱበት በረንዳ፣ የሰራተኛ ቤት ፣ የላውንደሪ ክፍል ያካተቱ ናቸው ፤ አከፋፈል እስከ 3 አመት ያለምንም የዋጋ ጭማሪ የሚከፈሉ ስለሆኑ እና በመሃል ከተማ ስለሚገኙ በኢትዮጲያ ብር ገዝተው በዶላር የሚያከራዩቸው ምርጥ የኢንቨስትመንት አማራጮች ናቸው
ለበለጠ መረጃ በካዛንችስ ኡራኤል የሚገኘውን የሽያጭ ቢሮአችንን ይጎብኙ ወይም በ0989868618 (የቢሮ ስልክ) ይደውሉ