15/05/2022
የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሪሽን የ2022 የአፍሪካ የዞን 4.4 ቼስ የግል የበላይነት
ሻምፒዮናን ሲያጠናቅቅ በወንዶች ወርቅና ብር በሴቶች ብርና ነሐስ
ሜዳልያ እንዲሁም ከ5 በላይ ተጨዋቾች የተለያዩ የኢንተርናሽናል ማዓረግ
በማግኘት ተጠናቋል ።
የፕላቲኒየም ስፖንሰር ፍሊንትስቶን ሆምስ!
https://www.fide.com/news/1747
# flintstonehomes # ethiopia # chess