26/09/2025
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉና የደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!
**********
የጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ ማኔጅመንትና ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉና የደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለን መልካም ምኞታችንን እንገልጻለን፡
የመስቀልና ደመራ በዓል የተራራቁ የሚቀራረቡበት፤ የተጣሉ የሚታረቁበት፤ ጥላቻ በፍቅር፣ ሞት በሕይወት፤ ጨለማ በብርሃን የሚተካበት፤ የብርሃን ችቦ የሚለኮስበት ታላቅ በዓል ነው፡፡
ይህ በዓል ልክ እንደደመራው ማህበረሰቡ በጋራ ተሰባስቦና ህብረት ፈጥሮ በጋራ የሚያከብሩት በዓል እንደመሆኑ በዓሉን ስናከብር አረጋዊያንና አቅመ ደካማ ወገኖቻችን በማሰብና በመደገፍ ሊሆን ይገባል፡፡
መልካም በዓል!
ጊፍት ቢዝነስ ግሩፕ
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ:-
0921-02-69-21