07/08/2026
ኦቪድ ሪል እስቴት ሚስ ወርልድ ኢትዮጲያን ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾሟል!!!
ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ 2026 አሸናፊዋ ሩት ይርጋለም ለአንድ ዓመት የኦቪድ ሪል እስቴት ብራንድ አምባሳደር ሆና ለመስራት የአጋርነት ስምምነቷን ፈርማለች።
ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ለመወከል በምትዘጋጅበት ወቅት፣ "ቤት ለሁሉም" የሚል ራዕይ ካለው ኦቪድ ሪል እስቴት ጋር በመተባበር የምትጀምረውን ይህን አዲስ ምዕራፍ በደስታ እናበስራለን።
እንኳን ወደ ኦቪድ ቤተሰብ በደህና መጣሽ!!!