ደሃብ Dahab PLC

ደሃብ Dahab PLC Real Estate Agent
General Contractor (GC-5)
Asset Valuation Expert (CATEGORY-5)
Valuation Trainer

08/05/2026

ደሃብ ኮንስትራክሽን (DAHAB CONSTRUCTION)
“ራዕይዎን እንገንባ፣ የወደፊትዎን እንፍጠር!”
የእርስዎን የህልም ቤት ወይም የንግድ ተቋም እውን ለማድረግ ጥራት፣ ታማኝነት እና ቅልጥፍና ወሳኝ ናቸው። ደሃብ ኮንስትራክሽን ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች የታገዘ ዘመናዊ የግንባታ አገልግሎት ይዞልዎት ቀርቧል።
🛠 ዋና ዋና አገልግሎቶቻችን
• የመኖሪያ ቤት ግንባታ፡ ለቤተሰብዎ ምቹ እና ውብ መኖሪያ፤
• የንግድና አፓርትመንት ሕንፃዎች፡ ለትርፋማ ኢንቨስትመንትዎ ዘመናዊ ህንጻ ማጠናቀቅ፤
• እድሳትና ማሻሻያ፡ የቆዩ ቤቶችን ወደ አዲስና ዘመናዊ ገጽታ መቀየር፤
• የውስጥና የውጭ ፊኒሺንግ፡ የህንፃዎ የመጨረሻ ውበት ማሳመሪያ ስራዎች፤
• የፕሮጀክት አስተዳደር፡ ስራዎ በተቀመጠለት በጀት እና ጊዜ እንዲጠናቀቅ በኃላፊነት እንመራለን፤
________________________________________
✨ ለምን እኛን ይመርጣሉ?
1. ጥራት (Quality): በስራችን አንደራደርም፤ ዘላቂነት ያለው ግንባታ እናረጋግጣለን።
2. ተመጣጣኝ ዋጋ (Fair Price): ግልጽነት ባለው እና ባልተጋነነ ዋጋ እናገለግላለን።
3. ልምድ (Experience): በዘርፉ ብቁ የሆኑና በስራቸው የተመሰከረላቸው ባለሙያዎች አሉን።
4. ተዓማኒነት (Timely Delivery): ፕሮጀክቶችን በተቀጠረላቸው ጊዜ እናስረክባለን።
________________________________________
📍 አሁኑኑ ያግኙን!
የህልምዎን መሠረት ከእኛ ጋር ይጣሉ!
• 📞 ስልክ: 0913 96 40 85 / 0939 69 19 23
• 📧 ኢሜይል: [email protected]
• 🏢 አድራሻ: አዲስ አበባ፣ ሜክሲኮ፣ ኬኬር (K-KARE) ህንፃ፣ 5ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 525
ደሃብ ኮንስትራክሽን — “ጠንካራ መሠረት፣ ዘላቂ ስኬት”

Gmail is email that’s intuitive, efficient, and useful. 15 GB of storage, less spam, and mobile access.

01/04/2026

የንብረት ግምት (Property Valuation) 🦺

የንብረት ግምት ማለት የአንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት ንብረት ትክክለኛ ዋጋ በሙያዊ መንገድ የሚገመት ሂደት ነው። ይህም በተለይ ከሽያጭ፣ ከግዢ፣ ከብድር (loan) ወይም ከኢንቨስትመንት ውሳኔዎች በፊት እጅግ አስፈላጊ ነው።

🔍 የግምት ስራ ቀላል አይደለም — የሚካተቱት:
• ምህንድስና
• ሂሳብ
• ህግ
• ንግድ
• መሬት አስተዳደር

📊 ዋና ዋና የግምት ዘዴዎች:
1️⃣ Cost Approach – በወጪ መሠረት
2️⃣ Income Approach – በገቢ መሠረት
3️⃣ Market Approach – በገበያ ንፅፅር

👉 ከእነዚህ መካከል Cost Approach ለአብዛኛው ንብረት የሚጠቅም መንገድ ነው።

⚠️ በኢትዮጵያ የግምት ስራ የተዋሃደ መመሪያ እንደሌለ ሆኖ ቢታይም፣ ትክክለኛ የሆነ ሙያዊ አገልግሎት መጠቀም እጅግ ወሳኝ ነው።

🏢 Dahab Property Management
📍 ሜክሲኮ፣ ኬኬር ህንፃ 5ኛ ፎቅ (ቢሮ 525)

📞 0939 69 19 23 | 0913 96 40 85
📩 Telegram:

👉 ለትክክለኛ እና እምነት የሚሰጥ የንብረት ግምት አገልግሎት ያግኙ!

31/03/2026

🏢 ደሃብ PLC – የንብረት አቻ ግመታ (Property Valuation) አገልግሎት

ድርጅታችን ደሃብ PLC በዋናነት ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች አንዱ የንብረት አቻ ግመታ (Valuation) ነው።

📊 ንብረትዎን ትክክለኛ የገበያ ዋጋ ማወቅ ለብዙ አስፈላጊ ጉዳዮች ያግዛል፡፡

የንብረት ግመታ የሚያስፈልጉት ጊዜዎች: 1️⃣ ለግብይት (For Transactions)
2️⃣ ለግብር (Taxation)
3️⃣ የኢንቨስትመንት እምቅ ሁኔታ ለመተንተን (Investment Analysis)
4️⃣ ለፋይናንስ ሪፖርቶችና ኦዲቶች (Financial Reporting & Audits)
5️⃣ ለዉህደትና ግዢ (Mergers & Acquisitions)
6️⃣ ለብድር ማመልከቻ (Loan Applications)
7️⃣ የካፒታል በጀት ማዘጋጀት (Capital Budgeting)
8️⃣ ለፍርድ ቤት ጉዳዮች (Litigation)
9️⃣ ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች

📍 አድራሻ: መክሲኮ ኬኬር ህንፃ, 5ኛ ፎቅ, ቢሮ ቁጥር 525
🌐 www.dahabplc.com
📲 Telegram: https://t.me/Dahabmgmt

📞 አግኙን:
0939 69 19 23 | 0913 96 40 85
📩

👉 ንብረትዎን በትክክለኛ ዋጋ ማወቅ ዛሬ ይጀምሩ!

Our company has successfully undertaken an asset valuation for Zelalem Habtie Shoe and Sole Factory here in Addis Ababa....
30/03/2026

Our company has successfully undertaken an asset valuation for Zelalem Habtie Shoe and Sole Factory here in Addis Ababa.

Purpose of Valuation: Capital Gain

We provide professional, reliable, and high-profile asset valuation services for individuals, businesses, and organizations.
Location: Garment Industry Zone
Website: http://www.dahabplc.com
📞 Call us: 0939 69 19 23 / 0923 55 63 73 / 0913 96 40 85

28/03/2026

የንብረት ታክስ አዋጅ

የኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 17/2018ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የንብረት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1365/2017 በስራ ላይ እንዲውል በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ወጥቷል፡፡ ይህ አዋጅ በአይነቱ ለየት ያለ እና የጣራ እና የግድግዳ በሚል የሚሰበሰበውን ታክስ የሚተካ ሳይሆን በራሱ ማንኛውም በአዋጁ ውስጥ የተቀመጠውንና ወደፊት በደንብ እና በመመሪያ በሚወሰነው መሰረት ንብረት ያለው የተፈጥሮ ሰውና ድርጅት ካለው የሊዝ ይዞታ መብት፣ የነባር ይዞታ መጠቀሚያ መብት፣ ህንፃና/ ወይም በቦታ ላይ የተደረገ ማሻሻያ ጋር ተያይዞ የሚከፈል የታክስ አይነት ነው፡፡

የንብረት ታክሱን ለመጣል የንብረቱ የገበያ ዋጋ ከግምት የሚገባ ሲሆን ይህንንም ለመወሰን የተመሳሳይ ህንፃዎችን የመሸጫ ዋጋ፣ የቦታውን ወይም የህንፃውን ስፋት፣ ወቅታዊውን የገበያ ሁኔታ፣ ህንፃው የሚገኝበትን አካባቢ ሁኔታ፣ ቦታው ላይ የተደረገውን የማሻሻያ ወጪ ከግምት ውስጥ በማስገባት የሚደረስበት ዋጋ እንደሆነ አዋጁ ያስረዳል፡፡ አዋጁም በመላ ሀገሪቱ ባሉ ከተሞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን የንብረት ታክስን ምጣኔ ዝቅተኛና ከፍተኛ ጣሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ወደፊት እንደሚወስን እንደተጠበቀ ሆኖ እስከዛ ድረስ በአራት ዓመታት ውስጥ ከዝቅተኛው ምጣኔ ተነስቶ እስከ ከፍተኛው ጣሪያ ድረስ ተፈፃሚ የሚሆን የከተማ ቦታ መጠቀሚያን ታክስ በተመለከተ በመሬቱ ታክስ የሚከፈልበት ዋጋ ላይ የሚታሰብ ሆኖ ከዜሮ ነጥብ ሁለት (0.2%) በመቶ የማያንስ እና ከአንድ በመቶ (1 %) የማይበልጥ እንደሆነ እንዲሁም የህንፃ እና/ወይም የቦታ ማሻሻያ ታክስ በቤቱ ወይም በማሻሻያው ታክስ የሚከፈልበት ዋጋ ላይ የሚታሰብ ሆኖ ከዜሮ ነጥብ አንድ (0.1%) በመቶ የማያንስ እና ከአንድ በመቶ (1 %) እንዳይበልጥ ተደርጎ ተዘጋጅቷል፡፡

የንብረት ታክስ እንዲከፍል የተወሰነበት ሰው በታክሱ ላይ ቅሬታ ያለው ከሆነ በአዋጁ መሰረት ለሚቋቋሙ የታክስ ቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ የታክስ ውሳኔው በደረሰው ወይም የጥቅል ዋጋ ግምት ቅጂ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ሀያ አንድ (21) ቀናት ውስጥ አቤቱታውን በፅሁፍ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡ የዚህ ቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ በወሰነው ውሳኔ ላይ በድጋሚ ቅሬታ ያለው ሰው ቅሬታውን ለንብረት ታክስ ይግባኝ ጉባዔ የማቅረብ መብት አለው፡፡

VIA አብዱሰላም ሳዲቅ (LLB, LLM)
የንብረት ትመና(ግምት)..ለ IFRS implementation ..ለ ድርጅት ውህደት..ለንብረት ግብር..ለውርስ..ለ court..ለ insurance..ለድርጅት ውህደት..ለ ባንክ collateral
እና ሌሎች የንብረት ግምት ለሚፈልጉ አገልግሎት certified በሆኑ ባለሙያዎች እንሰራሎታለን።
ደሃብ የንብረት አቻ ግምት ስራ
ይደውሉልን አልያም ይፃፉልን!!
Excelled in Professionalism!!

Dahab PLC
አድራሻ:.
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 5ኛ ፎቅ
https://t.me/Dahabmgmt
ለበለጠ መረጃ ይፃፉልን ወይም በ 0939691923 ወይም በ 0913964085 ይደዉሉልን!!
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063930225182

Valued for taxation purpose Call us for further services+251-939-69-19-23
07/09/2025

Valued for taxation purpose
Call us for further services
+251-939-69-19-23

Asset Valuation for taxation +251-939-69-19-23
07/09/2025

Asset Valuation for taxation
+251-939-69-19-23

We have completed and submitted valuation for tax depreciation purposes. Properties: G + 1 building and G+0 villa houses...
15/07/2025

We have completed and submitted valuation for tax depreciation purposes.
Properties: G + 1 building and G+0 villa houses
Location: Saris Adey Abeba
Call us for similar services
0939 69 19 23

13/07/2025

የሂሳብ መዝገብ ለመያዝ የሚያገለግሎትን የ ሕንፃ እና ሌሎች ንብረት ግምት ከሌሎት ልንሰራልዎ ዝግጁ ነን ።

በተለይ ለእርጅና ቅናሽና ካፒታላይዜሽን !!!

ይህ ማስታወቂያ ከገቢዎች የተገኘ ነው ።

******

በፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 አንቀጽ 82 መሰረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታችሁን ላልተወጣችሁ ግብር ከፋዮች በሙሉ
የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠትን ይመለከታል
በፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 አንቀጽ 82 መሰረት የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች የሂሳብ መዝገብ በመያዝ ግብር አሳውቀው እንዲከፍሉ ግዴታ የተጣለባቸው መሆኑን ይደነግጋል፡፡ ሆኖም እርሶ ላለፉት አመታት በገቢ ግብር አዋጅ በተጣለቦት ኃላፊነት መሰረት ግዴታዎን ሳይወጡ መቆየትዎ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የተሰጦት መሆኑን እያሳወቅን ከመጋቢት 1/2017 ጀምሮ አስፈላጊውን የደረሰኝ ህትመት አሳትመው ወጪና ገቢ ሰነዶች በማደራጀት ለ2018 ዓ.ም የግብር ዘመን የሂሳብ መዝገብ እንዲያቀርቡ እያሳወቅን በዚህ ማስጠንቀቂያ መሰረት ባይፈጸም በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 102 በተደነገገው መሰረት የንግድ ፈቃድዎ እንዲሰረዝ ለሚመለከተው አካል የምናሳውቅና በቅ/ጽ/ቤቱ በኩል የማደሻ ክሊራንስ ማግኘት የማይችሉ መሆኑን እያሳወቅን በገቢ ግብር ህጉ መሰረት የተጣለቦትን ግዴታ እንዲወጡ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
0939691923

02/05/2025

የሂሳብ መዝገብ ለመያዝ የሚያገለግሎትን የ ሕንፃ እና ሌሎች ንብረት ግምት ከሌሎት ልንሰራልዎ ዝግጁ ነን ።

በተለይ ለእርጅና ቅናሽና ካፒታላይዜሽን !!!

ይህ ማስታወቂያ ከገቢዎች የተገኘ ነው ።

******

በፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 አንቀጽ 82 መሰረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታችሁን ላልተወጣችሁ ግብር ከፋዮች በሙሉ
የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠትን ይመለከታል
በፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 አንቀጽ 82 መሰረት የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች የሂሳብ መዝገብ በመያዝ ግብር አሳውቀው እንዲከፍሉ ግዴታ የተጣለባቸው መሆኑን ይደነግጋል፡፡ ሆኖም እርሶ ላለፉት አመታት በገቢ ግብር አዋጅ በተጣለቦት ኃላፊነት መሰረት ግዴታዎን ሳይወጡ መቆየትዎ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የተሰጦት መሆኑን እያሳወቅን ከመጋቢት 1/2017 ጀምሮ አስፈላጊውን የደረሰኝ ህትመት አሳትመው ወጪና ገቢ ሰነዶች በማደራጀት ለ2018 ዓ.ም የግብር ዘመን የሂሳብ መዝገብ እንዲያቀርቡ እያሳወቅን በዚህ ማስጠንቀቂያ መሰረት ባይፈጸም በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 102 በተደነገገው መሰረት የንግድ ፈቃድዎ እንዲሰረዝ ለሚመለከተው አካል የምናሳውቅና በቅ/ጽ/ቤቱ በኩል የማደሻ ክሊራንስ ማግኘት የማይችሉ መሆኑን እያሳወቅን በገቢ ግብር ህጉ መሰረት የተጣለቦትን ግዴታ እንዲወጡ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

ይላል ።

ምንጭ
Kefe Hailu

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ደሃብ Dahab PLC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ደሃብ Dahab PLC:

Share