06/09/2024
መልካም ዜና ከ አሚባራ ፕሮፐርቲስ
አሚባራ ፕሮፐርቲስ ከዚህ ቀደም ከሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት 36ሺ ካሬ ሜትር ላይ እየገነባ በሚገኘው ግዙፍ መንደር ውስጥ ቅንጡ እና ዘመናዊ ቤቶችን በመገንባት ሲሸጥ መቆየቱ ይታወቃል።ይሁን እንጅ በርካታ ደንበኞች ድርጅቱ ሱቆችን ለሽያጭ እንዲያወጣ፣በካሬ ሜትር ያለው ዋጋ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል ያማከለ አንዲሆን፣ የቤቶቹ ሽያጭ በኢትዮጵያ ብር እንዲሆን እና መሰል ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። በዚህም አሚባራ ፕሮፐርቲስ የደንበኞቹን ጥያቄዎች ተቀብሎ የተሻሉ አማራጮችን ለማቅረብ ሲሰራ በመቆየት የሚከተሉትን የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።
1.ከዚህ በኋላ የሚኖሩ ሽያጮች በሙሉ ያለምንም የዋጋ ጭማሪ(with out escalation) በኢትዮጵያ ብር ይሆናሉ።
2.ከዚህ ቀደም ሽያጭ ላይ ከነበሩት የ *ኤርታሌ* እና የ *ዳሎል* ብሎኮች በተጨማሪ ከ ጳጉሜ 1 2016 ዓ.ም ጀምሮ *አፍዴራ* ብሎክ ለሽያጭ ክፍት የሚሆን ሲሆን ከዚህ በፊት በ *ኤርታሌ* እና *ዳሎል* ብሎክ እንዳደረግነው ሁሉ ቀድመው ለሚመዘገቡ 50 ደንበኞች ብቻ በካሬ ሜትር 110,000 ብር የሚስተናገዱ ይሆናል።
*3* *ባለ 1 መኝታ ክፍል*
ስፋት=70 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ=7.7 ሚሊዮን
የመጀመሪያ ክፍያ=10%= 770,000 ብር
**ባለ 2 መኝታ ክፍል*
ስፋት=105 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ=11.5 ሚሊዮን
የመጀመሪያ ክፍያ=1.1 ሚሊዮን
**ባለ 3 መኝታ ክፍል*
ስፋት=145 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ=15.9 ሚሊዮን
የመጀመሪያ ክፍያ=1.6 ሚሊዮን
4.ከ ጳጉሜ 1 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሱቅ ሽያጭ የምንጀምር ሲሆን፦
*የሱቅ ስፋት=ከ 33 ካሬ ጀምሮ
*የሱቅ ዋጋ በካሬ=220,000 ብር
For WhatsApp and Direct Call +251918233511/+251988877387 ይደውሉ።
Telegram:
***ማስታወሻ ፦ የሁሉም ቤቶች ሽያጭ በ ኢትዮጵያ ብር ሆኖ ምንም ዓይነት የዋጋ ማስተካከያ እና ጭማሪ አይኖርባቸውም