23/02/2026
✍️በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ የሚገኘው የ AU Apartment ፕሮጀክት ለዲፕሎማቶች እና ለከፍተኛ ባለሀብቶች ታስቦ እየተገነባ ያለ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ነው።
💥የቤቶቹ ስፋት እና አይነቶች
ይህ ፕሮጀክት ከባለ 1 እስከ ባለ 3 መኝታ አማራጮችን ያካተተ ሲሆን፥ እቅዱም ሰፊ የተፈጥሮ ብርሃን እንዲያገኝ ተደርጎ የተሰራ ነው፡
ባለ 1 መኝታ፡ ከ 69 - 83 ካሬ ሜትር
ባለ 2 መኝታ፡ ከ 83 - 98 ካሬ ሜትር
ባለ 3 መኝታ፡ ከ 126 - 133 ካሬ ሜትር (የሰራተኛ ክፍል እና የልብስ ማጠቢያ ቦታን ጨምሮ)
🏘️የመኖሪያ ግቢው መገልገያዎች (Amenities)
ቤቶቹ ሙሉ የቅንጦት መገልገያዎችን ያካተቱ ናቸው፡
መሰረታዊ አገልግሎት፡ አስተማማኝ የጋራ ጄኔሬተር፣ የራሱ የውሃ ቦርሆል (Borehole) እና የውሃ ታንከር።
ደህንነት፡ በካሜራ (CCTV) የታገዘ የ24 ሰዓት ጥበቃ እና አስተማማኝ የዲፕሎማቲክ ቀጠና።
ምቾት፡ ፈጣን ሊፍቶች፣ የቆሻሻ ማስወገጃ (Chute) እና ባለ ሁለት ወለል የመኪና ማቆሚያ።
💥መዝናኛ፡ ዘመናዊ ጂም (Gym)፣ የህፃናት መጫወቻ እና በህንፃው ጣሪያ ላይ ያለ የመዝናኛ ቦታ (Clubhouse)።
የአካባቢው ጠቀሜታ
ቦታ፡ ከአፍሪካ ህብረት (AU) ዋና መስሪያ ቤት በ100 ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ።
♨️ኢንቨስትመንት፡ ለኤምባሲ እና ለዓለም አቀፍ ተቋማት ሰራተኞች ቅርብ በመሆኑ ከፍተኛ የኪራይ ገቢ ያስገኛል።
ይደዉሉ : 0954043138
WhatsApp : 092 562 1059
Telegram :