17/06/2022
አራቱ ዙፋን ንግድና አፓርማ አ.ማ የሚሸጥ አክሲዮን አለ!
👍የቦታ ስፋት 1840( ሰሜን ምዕራብ የጣና ሳይት ያለው) ባህር ዳር
👍የአባላት ብዛት 125
👍የቦታ መገኛ ዲያስፖራ ሳባ ብሎኬት ፊት ለፊት 40 ሜትር አስፓልት የያዘ በ3ቱም ማዕዘን ኮበል መንገድ ያለው
👍 በአባላት የተቆጠበ 72,000
👍መሸጫ ዋጋ 130,000( ሙሉ የአክሲዮን ድርሻው የሚተላለፍ)
👍 ወርሃዊ መዋጮ 2,000
👍ከስድስት ወር አንድ ጊዜ ልዩ መዋጮ 5000( ወርሃዊ መዋጮን አይጨምርም)
👍የአክሲዮን ማዛወሪያ 2000
👍 ካርታና ፕላን አሰርቶ ያጠናቀቀ ዲዛይን አሰርቶ ያጠናቀቀ
በጣም ምቹና ቅንጡ የአፓርማ ዲዛይን እንዲኖረው ታስቦ የተ
👍መሃዲሶች ነጋዴዎችና የባንክ ባለሙያዎች በከፍተኛ ጥንቃቄ በጥምረት የሚመሩት
👍በቅርብ ቀን ቀጥታ ወደ ግንባታ የሚገባ
👍 ሌሎች በርካታ የንግድ ስራዎችን ለመስራት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ያለ አክሲዮን በቅርብ ከታሰቡት ጅምላ ንግድ ዘርፍ መግባት
👍 ስለ አስተማማኝነቱ ፈፅሞ የማይጨነቁበት ልዩ አክሲዮን
👍ያሉን እጣዎች በጣም ውስን በመሆናቸው ፈጥነው ይመዝገቡ(የ10 ሰው እጣ)
👍 የሚያስፈልጉ ነገሮች የማንኛውም አካባቢ የቀበሌ መታወቂያ ወይምየስራ መታወቂያና አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ
👍 አድርሻ አባይ ማዶ ገበያው ውስጥ ቢሮ ቁጥር 268 ላይ እንገኛለን
ስ.ቁ 0911441292