Dabat Woreda Revenue Office

Dabat Woreda Revenue Office Promotion and notice are exercise on this face-book page

12/08/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2015 ዓ.ም በጀት በሀምሌ ወር ከ5.7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
####################################x
በ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር 69,792,281 ለመሰብሰብ አቅዶ በሀምሌ ወር ውስጥ ብር 5,751,061.52 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 8.24% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 718,352.76 ብር ወይም 1% እድገት አለዉ፡፡ በ2014 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 5,032,708.76 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 5,751,061.52 ነዉ፡፡
የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ እቅዱ ከ57.2 ሚሊዮን ወደ 69.7 ሚሊዮን አድጓል፡፡ ገቢው የሚሰበሰበውም ከመንግስት ተቀጣሪዎች የስራ ግብር፣ ከግል ድርጅት ተቀጣሪዎች የስራ ግብር፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ከተርን ኦቨር ታከስ፣ ከንግድ ትርፍ ግብር እና ከሌሎች ልዩ ልዩ ገቢዎች ነው፡፡

11/07/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመቱ ከ59 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
####################################x
በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር 57,220,278 ለመሰብሰብ አቅዶ በበጀት ዓመቱ ብር 59,709,039.73 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 104.34% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 13,257,472.63 ብር ወይም 26.16% እድገት አለዉ፡፡ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 46,451,567.1 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 59,709,039.73 ነዉ፡፡
የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የግል ድርጅቶች በመኖራቸው እና የግል የስራ ግብር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ መሰብሰብ በመቻላችን ነው፡፡

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ11 ወሩ ውስጥ ከ54.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡ ####################################x  በ2014 ዓ.ም...
13/06/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ11 ወሩ ውስጥ ከ54.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
####################################x
በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር 57,220,278 ለመሰብሰብ አቅዶ በ11 ወሩ ውስጥ ብር 54,239,005.54 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 94.78% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 12,412,311.24 ብር ወይም 26.7% እድገት አለዉ፡፡ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 41,826,693.94 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 54,239,005.54 ነዉ፡፡
የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የግል ድርጅቶች በመኖራቸው እና የግል የስራ ግብር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ መሰብሰብ በመቻላችን ነው፡፡

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ10 ወሩ ውስጥ ከ47.9 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡ #################################  በ2014 በጀት ዓመት...
14/05/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ10 ወሩ ውስጥ ከ47.9 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
#################################
በ2014 በጀት ዓመት ብር 57,220,278 ለመሰብሰብ አቅዶ በ9 ወሩ ውስጥ ብር 47,949,733.91 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 83.8% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 10,841,069.18 ብር ወይም 18.9% እድገት(ብልጫ) አለዉ፡፡ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 37,108,664.73 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 47,949,733.91 ነዉ፡፡
የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የግል ድርጅቶች በመኖራቸው እና የግል የስራ ግብር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ መሰብሰብ በመቻላችን ነው፡፡

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ9 ወሩ ውስጥ ከ42.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡ ####################################x  በ2014 ዓ.ም ...
15/04/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ9 ወሩ ውስጥ ከ42.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
####################################x
በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር 57,220,278 ለመሰብሰብ አቅዶ በ9 ወሩ ውስጥ ብር 42,292,102.79 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 73.9% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 9,150,495.79 ብር ወይም 16% እድገት አለዉ፡፡ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 33,144,607 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 42,292,102.79 ነዉ፡፡

የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የግል ድርጅቶች በመኖራቸው እና የግል የስራ ግብር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ መሰብሰብ በመቻላችን፡፡

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በዛሬው እለት በ26/7/2014 ዓ/ም በወረዳው ለሚገኙ የተለያዬ የመንግስት ተቋማት ለግዥ ባለሙያዎች በቅድመ ግብር አቆራረጥና እና በግብር ምንነት ዙሪያ ስልጠና...
04/04/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በዛሬው እለት በ26/7/2014 ዓ/ም በወረዳው ለሚገኙ የተለያዬ የመንግስት ተቋማት ለግዥ ባለሙያዎች በቅድመ ግብር አቆራረጥና እና በግብር ምንነት ዙሪያ ስልጠና ሰጥቷል።

16/03/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት በ8 ወሩ ውስጥ ከ37.3 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
####################################x
በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር 57,220,278 ለመሰብሰብ አቅዶ በ8 ወሩ ውስጥ ብር 37,308,473.7 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 65.2% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 8,257,467.94 ብር ወይም 14.43% እድገት አለዉ፡፡ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 29,051,005.76 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 37,308,473.7 ነዉ፡፡
የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የግል ድርጅቶች በመኖራቸው እና የግል የስራ ግብር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ መሰብሰብ በመቻላችን፡፡

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2013 በጀት 102.9% በመፈፀም 1ኛ ደረጃ በመውጣቱ በሰ/ጎንደር ም/አስተዳዳሪ አማካኝነት የእውቅና የምስክር ወረቀት  ተሰጥቷል። የሰ/ጎንደር ገቢዎች መምሪ...
19/02/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2013 በጀት 102.9% በመፈፀም 1ኛ ደረጃ በመውጣቱ በሰ/ጎንደር ም/አስተዳዳሪ አማካኝነት የእውቅና የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል። የሰ/ጎንደር ገቢዎች መምሪያ የ2013 ዓ.ም አመታዊ አፈፃፀም እና የ2014 ዓ.ም የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ በ11/2014 አካሂዷል።

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡ #######################################  በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር...
11/02/2022

የዳባት ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በ2014 በጀት ዓመት ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡
#######################################
በ2014 ዓ.ም በጀት ዓመት ብር 57,220,278 ለመሰብሰብ አቅዶ በበጀት ዓመቱ ብር 32,465,856.47 ገቢ መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከአመቱ አኳያ 56.47% ሲሆን ከአለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 7,586,792.37 ብር ወይም 13.25% እድገት አለዉ ብለዋል፡፡ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 24,879,064.1 ሲሆን በዚህ አመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበ ብር 32,465,856.47 ነዉ፡፡


የተቋሙ የመፈፀም አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የግል ድርጅቶች በመኖራቸው እና የግል የስራ ግብር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢ መሰብሰብ በመቻላችን፡፡

18/01/2022

Address

Dabat

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dabat Woreda Revenue Office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category