አብድራዛቅ ጎባና ሱራጂ

አብድራዛቅ ጎባና ሱራጂ NEAS

11/06/2026

🟥ቀይ ካርድድድድድድድ በድጋሚ ለደቡብ አፍሪካው ተጫዋችችችችችችችች ሙዳዉዉዉ ተሰጠውውው ምን ጉድ ነው..😏

ደቡብ አፍሪካ ቀሪዎቹ ደቂቃዎች በ9 ተጫዋቾች የሚጫወት ይሆናል።

🟢ሜክሲኮ 2-0 ደቡብ አፍሪካ🟡

11/06/2026
11/06/2026
በዓለም ዋንጫ ታሪክ ያልተለመደ ክስተት!​ደቡብ አፍሪካ በአንድ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ጨዋታ ላይ (2) ተጫዋቾች ቀይ ካርድ አይተው የወጡባት ቀዳሚዋ ሀገር ሆናለች።​ይህ መሰል አስገራሚ ክስተት ...
11/06/2026

በዓለም ዋንጫ ታሪክ ያልተለመደ ክስተት!

​ደቡብ አፍሪካ በአንድ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ጨዋታ ላይ (2) ተጫዋቾች ቀይ ካርድ አይተው የወጡባት ቀዳሚዋ ሀገር ሆናለች።

​ይህ መሰል አስገራሚ ክስተት በዓለም ዋንጫ መድረክ ሲታይ ከፈረንጆቹ 2006 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው! በወቅቱ በነበረው ጨዋታ 16ኛ ዙር ጨዋታ ላይ ፖርቱጋል እና ኔዘርላንድስ እያንዳንዳቸው በ(2) ቀይ ካርዶች ጨዋታቸውን ማጠናቀቃቸው ይታወሳል።

​{}

የማይበገረው የኢትዮጵያ ክንድ!!****************የዘመናት የታሪክ ማህደሯን ስንገልጥ ኢትዮጵያ የጀግኖች፣  በማዕበል የማይበገሩ አናብስት ምድር ሆና እናገኛታለን። የዛሬዋ ኢትዮጵያ የ...
09/06/2026

የማይበገረው የኢትዮጵያ ክንድ!!
****************

የዘመናት የታሪክ ማህደሯን ስንገልጥ ኢትዮጵያ የጀግኖች፣ በማዕበል የማይበገሩ አናብስት ምድር ሆና እናገኛታለን።

የዛሬዋ ኢትዮጵያ የትላንት ታሪኳን ብቻ እየተደገፈች የምትኖር ሳትሆን፣ በተግባር የሚታይ፣ መሬት የረገጠ እና በዘመን የረቀቀ የማድረግ አቅም (Ex*****on Power) በተቋሞቿ በተለይም በመከላከያ ሠራዊቷ ላይ ገንብታለች።

ዛሬ ላይ ሀገሪቱ በፅናት የጀመረችው ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ ዕውን ሊሆን የሚችለው፣ ከመሰረቱ የማይነቃነቅ፣ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የሚሰነዘርን ማንኛውንም ጥቃት ገና በእንጭጩ የሚያመክን አስተማማኝ የጸጥታ አቅም ሲገነባ ብቻ መሆኑን መንግስት በሚገባ ተረድቶ እየሰራ ይገኛል።

ሙሉውን ለማንበብ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ፡-

በአዶኒያስ ወልደአረጋይ

Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ፖለቲካ #አንድነት #ጽናት

09/06/2026
09/06/2026
07/06/2026

Address

Halaba
Hawassa
OK

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00

Telephone

+251916304457

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አብድራዛቅ ጎባና ሱራጂ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category