13/02/2026
✍️ግብፅ ለዓመታት ሳውዲ አረቢያን እንደ ፖለቲካዊ ጋሻ በመጠቀም ኢትዮጵያን ከአረቡ ዓለም ለመነጠል የከረመችው ሴራ በአንድ ጀምበር ተናዷል። ትናንት የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጥረት "ውጤት የሌለው" እያሉ ሲያላግጡ የነበሩ የካይሮ ልሳኖች፣ ዛሬ ሳውዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ የሰጠችውን ታላቅ ክብርና የስትራቴጂክ አጋርነት ሲያዩ ድንጋጤ ውስጥ ወድቀዋል።
🇪🇹ሳውዲ አረቢያ የቀጣናው እውነተኛ ቁልፍ ግብፅ ሳይሆን ኢትዮጵያ መሆኗን በተግባር አሳይታለች። ይህ ለግብፅና ለተባባሪዎቿ "መርዶ" ሲሆን፣ ለኢትዮጵያ ግን የሉዓላዊነትና የቀጣናዊ ፈላጭ ቆራጭነት ማረጋገጫ ድል ነው። ትናንት ሲያሽሟጥጡን የነበሩ፣ ዛሬ የኢትዮጵያንና የሳውዲን አዲስ ጉዞ በቅናትና በውርደት ለመመልከት ተገደዋል‼️