𝐀𝐫𝐭'𝐇𝐨𝐮𝐬𝐞 อดิเรก'ศิลปะจากใจ

  • Home
  • Ethiopia
  • Mekelle
  • 𝐀𝐫𝐭'𝐇𝐨𝐮𝐬𝐞 อดิเรก'ศิลปะจากใจ

𝐀𝐫𝐭'𝐇𝐨𝐮𝐬𝐞 อดิเรก'ศิลปะจากใจ " ስለዚ ከምቲ እትገብርዎ ዘለኹም ንስንሳትኩምውን ተተባብዑ እቲ ሓደውን ነቲ ሓደ ይህነጾ።" (1ይ ተሰሎንቄ 5: 11) "So then, encourage one another and build each other up, as you a

𝐀𝐫𝐭'𝐇𝐨𝐮𝐬𝐞 อดิเรก'ศิลปะจากใจ 🎨💖 คือ การสร้างสรรค์งานฝีมือที่มาจากความรักและแรงบันดาลใจ 🌱✨ ทุกชิ้นงานเป็นการแสดงออกถึงความสุขและความคิดสร้างสรรค์ที่ไม่รู้จบ 🌸🖌️"

28/03/2020

ዮሐንስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁷ በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤
²⁸ እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።
ወንጌል ዮሐንስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁷ እተን ኣባጊዔይ ግና ድምጼይ ይሰምዓ፡ ኣነ ኸኣ ኤለልየን፡ ንሳተንውን ይስዕባኒ።
²⁸ ኣነ ኸኣ ህይወት ዘለኣለም እህበን፡ ንዘለኣለም ድማ ኣይጠፍኣን እየን፡ ካብ ኢደይውን ዚምንዝዔን የልቦን።

27/03/2020

An. 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ani Waaqayyotti nan ililcha, Waaqayyo isa na fayyisutti nan gammada;
¹⁹ Waaqayyo gooftaan jabina koo ti, inni akka borofaa collee akkan ta'u in godha, iddoo ol ka'aa irras ana in dhaabachiisa. (Geggeessituu warra faarfatootaaf; mi'a isa ribuu qabuun kan faarfatamu.)

27/03/2020

ትንቢት ዕንባቆም 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ሰማዕኩ፣ ከብደይ ከኣ ኣንቀጥቀጠ፣ ከናፍረይ በቲ ድምጺ ኣንፈጥፈጠ፣ ቍንቍነ ኣብ ኣዕጽምተይ ኣተወ። በታ መዓልቲ ጸበባ ኸኣ ነቲ ህዝቢ ዚገጥመሉ ኽሳዕ ዚመጽእ ትም ኢለ ኽጽበስ ክሳዕ ታሕተይ ኣንቀጥቀጥኩ።
¹⁷ ኦም በለስ ኣይክትዕምብብን፣ ኣብ ኣታኽልቲ ወይኒ ፍረ ኣይኪህሉን፣ ፍረ ኣውሊዕ ኪጠልም፣ ግርሁ ምግቢ ኣይኪህብን እዩ፣ ኣባጊዕ ካብ ደምበ ኺጠፍኣ፣ ኣሓውን ኣብ ደምቤታት ኪሰኣና እየን።
¹⁸ ኣነ ግና ብእግዚኣብሄር ባህ ክብል፣ ብኣምላኽ ምድሓነይ እልል ክብል እየ።
¹⁹ እግዚኣብሄር፣ እቲ ጐይታ፣ ሓይለይ እዩ፣ ንሱ ነእጋረይ ከም ናይ እራብ ይገብረን፣ ኣብቲ በሪኽ ቦታይውን ኬመላልሰኒ እዩ። ንመሪ ጌታ ብመሰንቆ።
ዕንባቆም 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ እኔ ሰምቻለሁ፥ ልቤም ደነገጠብኝ፤ ከድምፁ የተነሣ ከንፈሮቼ ተንቀጠቀጡ፤ መንቀጥቀጥ ወደ አጥንቶቼ ውስጥ ገባ፤ በስፍራዬ ሆኜ ተናወጥሁ፤ በሚያስጨንቁን ሕዝብ ላይ እስኪመጣ ድረስ የመከራን ቀን ዝም ብዬ እጠብቃለሁ።
¹⁷ ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም መብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥
¹⁸ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
¹⁹ ጌታ እግዚአብሔር ኃይሌ ነው፤ እግሮቼን እንደ ዋላ እግሮች ያደርጋል፤ በከፍታዎችም ላይ ያስሄደኛል።

26/03/2020

"ውሃውን ወደ ወይን መቀየር የእግዚአብሔር ስራ ነው፤ ጋኖቹን ዉኃ መሙላት ግን የኛ ነው "
የኛ ድርሻ መፀለይ ነው፡ ማዳን የእግዚአብሔር ነው።
አሜን

።።።።።።። ኢትዮጵያ ሆይ ሰምተሻል።።በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ ፊቴንም ቢፈልጉ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ ኃጢያታቸውንም ይቅር እላለሁ ምድራቸ...
26/03/2020

።።።።።።። ኢትዮጵያ ሆይ ሰምተሻል።።
በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ ፊቴንም ቢፈልጉ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ ኃጢያታቸውንም ይቅር እላለሁ ምድራቸውንም እፈውሳቸዋለሁ ። አሁንም በዚህ ስፍራ ለሚጸልይ ጸሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ ጆሮቼም ያደምጣሉ። 2ኛው ዜና 7:14-13

ወንጌል ይለውጣልእየሱስ ያድናል
25/03/2020

ወንጌል ይለውጣል
እየሱስ ያድናል

“የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።”  ኤፌሶን 6፥17
25/03/2020

“የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።”
ኤፌሶን 6፥17

25/03/2020

መዳን በማንም በሌላ የለም እንድንበት ዘንድ በምድር የተሰጠን ስም እየሱስ ነው::
በስሙ መጽናናት አለ
በስሙ መዳን አለ
በስሙ ፈውስ አለ
በስሙ ህይወት አለ
እመኑ በርሱ ድንቅ ያደርጋል እየሱስ ክርስቶስ።

22/03/2020

ኮረና ቫይረስ በቅርቡ ይሆናል

በጌታ በእየሱስ ክርስቶስ ስም

ሼር በማድረግ አብሮዉን ይጹሙ ይ ጸልዩ።የጸሎት ጥያቄ ካለዎት እባክዎን በታች ይፃፉ።ተባረኩ
22/03/2020

ሼር በማድረግ
አብሮዉን ይጹሙ ይ ጸልዩ።
የጸሎት ጥያቄ ካለዎት እባክዎን በታች ይፃፉ።
ተባረኩ

Address

บริษัท ติงส์ ครีเอทีฟ จำกัด THINGS CREATIVE CO. , LTD ที่ตั้งบริษัท : 33/4 ถนนพระราม 9 แขวงห้วยขวาง เขตห้วยขวาง
Mekelle
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when 𝐀𝐫𝐭'𝐇𝐨𝐮𝐬𝐞 อดิเรก'ศิลปะจากใจ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to 𝐀𝐫𝐭'𝐇𝐨𝐮𝐬𝐞 อดิเรก'ศิลปะจากใจ:

Share