11/15/2024
ምሳሌ 6:
16፤ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤
17፤ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
18፤ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
19፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር፡ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
Pro 6:
16. There are six things the Lord hates, seven that are detestable to him:
17. haughty eyes, a lying tongue, hands that shed innocent blood,
18. a heart that devises wicked schemes, feet that are quick to rush into evil,
19. a false witness who pours out lies and a man who stirs up dissension among brothers.